Skip to contentSkip to main navigation Skip to footer

ባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ከህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አመራር ጋር ውይይት እያደረገ ነው።

(ጥር 02/2018 ዓ.ም)፣ የመንግስት ግዥን ንብረት ባለስልጣን ከኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢና ምክትል ሰብሳቢዎች፣ ከፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ቋሚ ኮሚቴ አባላት፣ ከአማካሪ ኮሚቴ አመራር እና ከምክር ቤቱ ሴቶች ኮከስ አመራሮች ጋር ውይይት እያደረገ ይገኛል።

ውይይቱ የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን እያከናወናቸው በሚገኙ ክንውኖች፣ የዲጂታል ስራዎች፣ የግዥና ንብረት የህግ ማዕቀፎች እና ወደፊት በትኩረት ሊሰራባቸው በታቀዱ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ነው።

0 Comments

There are no comments yet

Leave a comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *