| የስራ መደቡ መጠሪያ | የስራ መደቡ ደረጃ | መነሻ የወር ደመወዝ | የቅጥር ሁኔታ | ብዛት | ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ |
| Procurement Specialists | – | 23‚040 | በኮንትራት | 1 | BA/ BSC /AM/ degree in Procurement and Supply Chain Management , Business Administration , Business Management, Project Management, Economics ,Public Administration , Development Management, Low, Management, Information technologies and related discipline. At least 8 years of experience for degree and At least 6 years of experience for Master’s Degree relives Progressively responsible and /or relevant professional Work Experience in Procurement in reputed government or private-national or international organization at least 4 year direct proven Working Experience as a Procurement specialist in repute research works designing collecting and analyzing data demonstrate Procurement or property practices for at least 4 year Development of procurement and property related documents (SBDs directives training manuals etc |
የስራ ቦታ አዲስ አበባ # በቋሚነት ፤በኮንትራት
የመመዝገቢያ ቀንና ቦታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት በባለስልጣኑ ዌብ ሳይት ባለበት ሆነው መመዝገብ ይችላሉ http;//www.ppa.gov.et # የፈተናው ጊዜ በባለስልጣኑ ዌብሳይት # በውስጥ ማስታወቂያ እና በስልክ ይገለጻል።
መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባችው መሆን ይኖርባቸዋል።
የተመረጣች አመልካች በማስታወቂያው መሰረት ያላቸውን የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና ማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ አለባቸው።
ስልክ ቁጥር 0111-22-66-70
የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን