Skip to contentSkip to main navigation Skip to footer

Procurement Specialists  

Closing on: Mar 9, 2026
የስራ መደቡ መጠሪያየስራ መደቡ ደረጃመነሻ የወር ደመወዝየቅጥር ሁኔታብዛትተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ
Procurement Specialists          
     
23‚040በኮንትራት1BA/ BSC /AM/ degree  in Procurement and Supply Chain Management , Business Administration , Business Management, Project  Management, Economics ,Public Administration  , Development Management, Low, Management, Information technologies and related discipline. At least 8 years of experience  for degree and  At least 6 years of experience  for Master’s Degree relives Progressively responsible and /or relevant professional Work Experience in Procurement in reputed government or private-national or international organization at least 4 year direct proven Working  Experience as a Procurement specialist in repute research works designing collecting and analyzing data demonstrate Procurement or property practices for at least 4 year Development of procurement and property related documents (SBDs directives training manuals etc
ማሳሰቢያ፡-
የስራ ቦታ አዲስ አበባ   # በቋሚነት ፤በኮንትራት
የመመዝገቢያ ቀንና ቦታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት በባለስልጣኑ ዌብ ሳይት ባለበት ሆነው መመዝገብ ይችላሉ http;//www.ppa.gov.et  # የፈተናው ጊዜ በባለስልጣኑ ዌብሳይት # በውስጥ ማስታወቂያ እና በስልክ ይገለጻል።
መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባችው መሆን ይኖርባቸዋል።
የተመረጣች አመልካች በማስታወቂያው መሰረት ያላቸውን የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና ማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ አለባቸው።
                          ስልክ ቁጥር 0111-22-66-70
የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን
 
Job Category: ICT Procurement
Job Type: Full Time
Job Location: Addis Ababa

Apply for this position

Allowed Type(s): .pdf