Skip to contentSkip to main navigation Skip to footer

የአቅራቢዎች የቴክኖሎጂ ትግበራና ድጋፍ ባለሙያ IV 

Closing on: Mar 9, 2026
የስራ መደቡ መጠሪያየስራ መደቡ ደረጃመነሻ የወር ደመወዝየቅጥር ሁኔታብዛትተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ
የአቅራቢዎች የቴክኖሎጂ ትግበራና ድጋፍ ባለሙያ IV XV 21,238በቋሚነት1በኮምፒውተር ሳይንስ ወይም በኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ ወይም በኤሌክትሪካል ኢንጂነሪንግና ኮምፒውተር ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ሳይንስ ወይም በኢንፎርሜሽን ሲስተም ወይም በኢንፎርሜሽን  ቴክኖሎጂ ወይም በኢንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ወይም በሶፍትዌር ኢንጂነሪንግ ወይም በኮምፒዉተር ሳይንስና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሌጂ ኢንጅነሪግ ወይም ግዥና ንብረት አስተዳደር ወይም የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ወይም ሎጀስቲክስና ሰፕላይ ቼን ማኔጅመንት ወይም ማኔጅመንት ወይም ኢኮኖሚክስ ወይም ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ወይም ቢዝነስ ማኔጅመንት ወይም ማርኬቲንግ ማኔጅመንት ወይም ፕሮጀክት ማኔጅመንት የትምህርት መስክ የመጀመሪያ  ዲግሪ የተመረቀ/ች እና 7 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ፤
ማሳሰቢያ፡-
የስራ ቦታ አዲስ አበባ   # በቋሚነት ፤በኮንትራት
የመመዝገቢያ ቀንና ቦታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት በባለስልጣኑ ዌብ ሳይት ባለበት ሆነው መመዝገብ ይችላሉ http;//www.ppa.gov.et  # የፈተናው ጊዜ በባለስልጣኑ ዌብሳይት # በውስጥ ማስታወቂያ እና በስልክ ይገለጻል።
መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባችው መሆን ይኖርባቸዋል።
የተመረጣች አመልካች በማስታወቂያው መሰረት ያላቸውን የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና ማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ አለባቸው።
                          ስልክ ቁጥር 0111-22-66-70
የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን

Job Category: ICT Procurement
Job Type: Full Time
Job Location: Addis Ababa

Apply for this position

Allowed Type(s): .pdf