Skip to contentSkip to main navigation Skip to footer

የኔትዎርክ፣ ሲስተምና አፕሊኬሽን ኦዲትና ፍተሻ ባለሙያ IV 

Closing on: Mar 9, 2026
የስራ መደቡ መጠሪያየስራ መደቡ ደረጃመነሻ የወር ደመወዝየቅጥር ሁኔታብዛትተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ
የኔትዎርክ፣ ሲስተምና አፕሊኬሽን ኦዲትና ፍተሻ ባለሙያ IV XV21,238በቋሚነት1ሳይበርሴኩሪቲ ፣ ኮምፒዩተር ሳይንስ ፣ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ፣ ኢንፎርሜሽን ሳይንስ ፣ ሶፍትዌር ምህንድስና ፣ ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ ኮምፒዩተር አፕልኬሽን፣ ኢንፎርሜሽን ሲስተም፣ በኢንፎርሜሽን ሳይንስ፣   ኔትዎርኪንግ፣ ኔትወርክ ቴክኖሎጅ፣ ኔትወርክ ሰርቪስ፣  ኢንፎርሜሽን ሲስተም ፣  ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጅ ማኔጅመንት ፣ አድቫንስድ ኔትዎርኪንግ፣ ኔትዎርክ አድሚኒስትሬሽን ፣  ኤሌክትሪካልና ኮምፒውተር ኢንጂነሪንግ፣ ሶፍትዎር ኢኒጅነር የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/ች እና 7 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ፤
ማሳሰቢያ፡-
የስራ ቦታ አዲስ አበባ   # በቋሚነት ፤በኮንትራት
የመመዝገቢያ ቀንና ቦታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት በባለስልጣኑ ዌብ ሳይት ባለበት ሆነው መመዝገብ ይችላሉ http;//www.ppa.gov.et  # የፈተናው ጊዜ በባለስልጣኑ ዌብሳይት # በውስጥ ማስታወቂያ እና በስልክ ይገለጻል።
መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባችው መሆን ይኖርባቸዋል።
የተመረጣች አመልካች በማስታወቂያው መሰረት ያላቸውን የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና ማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ አለባቸው።
                          ስልክ ቁጥር 0111-22-66-70
የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን
 
Job Category: ICT
Job Type: Full Time
Job Location: Addis Ababa

Apply for this position

Allowed Type(s): .pdf