ባለስልጣኑ ከብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ ፕሮግራም ጽ/ቤት ጋር የመግባቢያ ሠነድ ተፈራረመ፡፡
የመ/ግ/ን/ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ መሠረት መስቀሌ በንግግራቸዉ ለኢጂፒ ሲስተም ትስስር ትግበራ አጋዥ የሆነ የመግባቢያ ሰነድ ለመፈራረም መድረኩ መዘጋጀቱን የገለጹ ሲሆን ትስስሩ በግዥዉ ዘርፍ ያሉ የአሰራር ጉድለቶችን ለማስወገድና ማነቆዎችን ጭምር ለመፍታት ብሎም ከብክነት በጸዳ መንገድ ለመተግበር ያስችላል ሲሉ ተደምጠዋል፡፡
አያይዘዉም ሲሰተሙን ከብሄራዊ መታወቂያ ጋር ማስተሳሰሩ ያለዉን ፋይዳ ሲገልጹ ዕዉነተኛ ማንነትን በማረጋገጥ የሲስተሙን ተዓማኒነት ከፍ ማድረግ ቀዳሚዉ ነዉ ብለዋል፡፡
READ MORE >>