የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን የህብር ቀንን አከበር፡፡
ዻጉሜ 4/2016 የህብር ቀን የሚል ሰያሜ ተሰጥቶት በመላ ሀገሪቱ በተለያየ ሁነት መከበሩን ተከትሎ ነዉ ባለስልጣኑም የህብር ቀንን በአብሮነት ለማሳለፍና ለማክበር የወሰነዉ፡፡
በዓሉን መላዉ የባለስልጣኑ አመራሮችና ሰራተኞች በስፍራዉ በመገኘት ያከበሩ ሲሆን የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ክብርት ወ/ሮ መሰረት መስቀሌ በቦታዉ ተገኝተዉ የእንኳን አደረሳቹህ መልዕክትና የመልካም ምኞት መግለጫ አስተላልፈዋል፡፡
READ MORE >>