The FDRE Public Procurement and Property Authority

በኢፌዲሪ የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን

Detail Tender Information

Bid No. [ Agreement ]
Procurement Type Goods
Fiscal Year 2020
Bid Description

ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ

1. ውል ስምምነት ዓላማ፤

ይህ ውል ስምምነት ዛሬ ታህሳስ 21 ቀን 2012 ዓ.ም በግዥ ፈጻሚ አካል ወይም ውል ሰጪ እየተባለ የሚጠራ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እና ውል ተቀባይ ወይም አቅራቢ ድርጅት ተብሎ የሚጠራ ኢንፊኒቲ አድቨነስድ ቴክኖሎጅ ሶሉሽን ኃ/የተ/የግ/ማህበር መካከል ለወላይታ ሶዶ ኦቶና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ለህክምና አገልግሎት የሚውል ዕቃዎችን ለመግዛት በጨረታ መለያ ቁጥር ግ.ጨ.ወሶዩ 18/2011 በግልጽ ጨረታ ግንቦት 22 ቀን  2011 ዓ.ም ከተወዳደሩ ድርጅቶች መካከል ዝቅተኛ ዋጋ በማቅረብ በዚህ ውል ለተጠቀሱ ዕቃዎች ያቀረቡት ጠቅላላ ዋጋ (2)ሁለት ዓመት ስታንደርድ ዋራንቲ ተጨምሮ ብር 46,049,550.65 በፊደል (አርባ ስድስት ሚሊዮን አርባ ዘጠኝ ሺህ አምስት መቶ ሃምሳ ብር ከ65/100) ብቻ እና (2)ሁለት ዓመት ስታንደርድ ዋራንቲ አገልግሎት ለመስጠት ውል ስምምነት ከታህሳስ 21 እስከ ሚያዚያ 21/2012 ዓ.ም በአንቀጽ ሁለት በተዘረዘሩ ተክኒክ ፍላጎት መግለጫዎች የተገለጹ የህክምና ዕቃዎችን እና Turnkey Work ለማቅረብ የተደረገ ውል ስምምነት ነው

Mode of procurement NCB
Bid Closing Date 25/01/2020
Bid Closing Time 10:00 AM
Expected Award Date26/01/2020
Extended To
Reason for extension