| የስራ መደቡ መጠሪያ | የስራ መደቡ ደረጃ | መነሻ የወር ደመወዝ | የቅጥር ሁኔታ | ብዛት | ተፈላጊ የትምህርት ደረጃና የስራ ልምድ |
| የገበያ ዋጋ መረጃ አሰባሰብና ትንተና ባለሙያ IV | XIV | 19,464 | በቋሚነት | 1 | ስታትስቲክስ ወይም ሪሰርች ኤንድ ዴቨሎፕመንት ወይም ግዥና ንብረት አስተዳደር ወይም የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ወይም ሎጀስቲክስና ሰፕላይ ቼን ማኔጅመንት ወይም ማኔጅመንት ወይም ኢኮኖሚክስ ወይም ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ወይም ቢዝነስ ማኔጅመንት ወይም አካውንቲንግ ወይም ማርኬቲንግ ማኔጅመንት ወይም ፕሮጀክት ማኔጅመንት ወይም ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ወይም ማኔጅመንት ኢንፎርሜሽን ሲስተም ወይም ሲቪል ኢንጅነሪንግ ወይም ፋርማሲ ወይም ማቴሪያል ኢንጅነሪንግ ወይም ኤሌክትሪካል ኢንጅነሪንግ የትምህርት መስክ የመጀመሪያ ዲግሪ የተመረቀ/ች እና 7 ዓመት ቀጥታ አግባብነት ያለው የሥራ ልምድ፤ |
የስራ ቦታ አዲስ አበባ # በቋሚነት ፤በኮንትራት
የመመዝገቢያ ቀንና ቦታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 7 ተከታታይ የስራ ቀናት በባለስልጣኑ ዌብ ሳይት ባለበት ሆነው መመዝገብ ይችላሉ http;//www.ppa.gov.et # የፈተናው ጊዜ በባለስልጣኑ ዌብሳይት # በውስጥ ማስታወቂያ እና በስልክ ይገለጻል።
መንግስታዊ ከሆኑ መ/ቤቶች ውጪ የሚቀርቡ የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ በደንቡ መሰረት የገቢ ግብር የተከፈለባችው መሆን ይኖርባቸዋል።
የተመረጣች አመልካች በማስታወቂያው መሰረት ያላቸውን የስራ ልምድና የትምህርት ማስረጃ ከነትራንስክሪፕቱ ዋናውንና ማይመለስ አንድ ፎቶ ኮፒ ጋር ማቅረብ አለባቸው።
ስልክ ቁጥር 0111-22-66-70
የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን