ለመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ ሠራተኞችና ተገልጋዮች በሙሉእንኳን ለ2007 አዲስ አመትና የመስቀል በዓል በሰላም አደረሳችሁ እያለ፣ አዲሱ ዓመት የሰላም እና የዕድገት እንዲሆን ምኞቱን ይገልፃል፡፡