The FDRE Public Procurement and Property Authority

በኢፌዲሪ የመንግስት ግዥና ንብረት ባለስልጣን

የኤጀንሲው ተልዕኮ፣ራዕይና እሴቶች

ራዕይ

የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ስርዓትና አፈፃፀም ትራንስፎርም የሚያደርግ ተቋም ሆኖ መገኘት፣

ተልዕኮ

ዘመናዊ የመንግስት ግዥ እና ንብረት አስተዳደር ሥርዓትን በመዘርጋት፣የመፈጸምና የማስፈጸም  አቅም በዘላቂነት በመገንባት፣ ቁጥጥርና ክትትልን በማጠናክር የመንግስት ግዥና ንብረት አስተዳደር ፍትሃዊ ፣ ቀልጣፋ ፣ ውጤታማ እንዲሆን  ግልፅነትና ተጠያቂነትን ማረጋገጥ፡፡

ዕሴቶች

  1. ለውጥና መልካም አስተዳደር ለውጤት
  2. የህዝብ አገልጋይነትን መላበስ፣
  3. ትኩረት ለዘመናዊ የግዥና ንብረት አስተዳደር ሙያዊ ልቀት፣
  4. የቡድን ሥራ ለውጤታማነት፣
  5. ትኩረት ለባለብዙ ዘርፍ፣
  6. ፍትሀዊነት፣ቅንነት፣ ታማኝነት፣ እና ተጠያቂነት እንዲኖር ተግቶ መስራት